top of page
Search

በእስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ የጻፈው “የነፃነት ድምጾች፤ ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት” መጽሐፍ ወጣ

  • Writer: ethioasylumseekers
    ethioasylumseekers
  • Sep 20, 2014
  • 1 min read

14 ዓመት ተፈርዶበት እስር ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ የጻፈው “የነፃነት ድምጾች፤ ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት” መጽሐፍ በገበያ ላይ መዋሉን ከአዲስ አበባ ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ አመከተ።

በዝዋይ ጨለማ እስር ቤት ውስጥ እንደጻፈው በሚነገው በዚህ መጸሐፍ ጋዜጠኛው ክስ ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ እስከአሁን ድረስ የገጠመውን ውጣ ውረድ ዘርዝሮ ጽፎታል።

በአራት ም ዕራፎች እንደተከፈለ በተነገለጸለት በዚህ “የነፃነት ድምጾችን ከማዕከላዊ እስከ ዝዋይ ግዞት” መጽሐፉ ስለእስረኞች አያያዝ፣ ከፖሊሶች ጋር ስላለው መስተጋብር፣ ስለሰብአዊ መብት ጥሰት፣ የአገሪቱ ትልልቅ ባለስልጣናት ከነበሩ እስረኞች ጋር ስላደረገው ቃለ ምልልስና ስለታሰረባቸው ወህኒ ቤቶች ገጽታ ያስቃኛል ተብሏል፡፡ መጽሐፉ በኢትዮጵያ በ50 ብር ከ60 ሳንቲም እየተሸጠ ነው።


 
 
 

コメント


Recent Posts
Follow Us
  • Facebook Basic Square
  • Twitter Basic Square
  • Google+ Basic Square
  • w-facebook
  • Twitter Clean
bottom of page