top of page
Search

አኮራችሁን

  • Writer: ethioasylumseekers
    ethioasylumseekers
  • Mar 10, 2014
  • 1 min read

በናንተ ድምጽ የኛን ችግር መግለጻችሁ አኮራችሁን ነገር ግን አሁን የደረሰባችሁ እስራትም ሆነ መንገላታት አንድ ቀን ውጤት ይኖረዋል።

ዝም ብሎ መጽሀፍ መጻፍን እና መፈላሰፍ ለትግላችን ምንም አልጠቀመም የእኛ ሴቶች ጥንካሪያችሁ አኩርቶኛል።


 
 
 

Commentaires


Recent Posts
Follow Us
  • Facebook Basic Square
  • Twitter Basic Square
  • Google+ Basic Square
  • w-facebook
  • Twitter Clean
bottom of page