Search
“ኢትዮጵያ በተደራጀ ምዝበራ እየደማች ነው” – ዶ/ር አክሎግ ቢራራ (ሊያደምጡት የሚገባ ቃለምልልስ)“
- ethioasylumseekers
- Feb 23, 2014
- 1 min read
ኢትዮጵያ በተደራጀ ምዝበራ እየደማች ነው፤ ይሔ ውጭ ውጭውን የሚታየው ህንጻ በአገሪቱ ላይ የተንሰራፋው ድህነት ግርዶሽ ነው” - ዶ/ር አክሎግ ቢራራ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ የቀድሞ የዓለም ባንክ የኢኮኖሚ አማካሪና ተመራማሪ በህብር ሬዲዮ አራተኛ ዓመት በዓል ላይ በመገኘት ካቀረቡት ጥናታዊ ሪፖርት የተወሰደ የህብር ሬዲዮ 4ተኛ ዓመት በዓል ላይ ባለፈው ረቡዕ የካቲት 26 /2014 በቬጋስ በመገኘት ዶ/ር አክሎግ ቢራራ በልማት ስም ግርዶሽ የሚለውን ጥናታቸውን ለበዓሉ ተሳታፊዎች አቅርበዋል። ከበዓሉ ማግስት ለዶ/ር አክሎግ የተለያዩ መሰረታዊ ጥያቄዎችን ሕብር ራድዮ አቅርባ መልሰዋል። ይከታተሉት።
コメント