top of page
Search

“ኢትዮጵያ በተደራጀ ምዝበራ እየደማች ነው” – ዶ/ር አክሎግ ቢራራ (ሊያደምጡት የሚገባ ቃለምልልስ)“

  • Writer: ethioasylumseekers
    ethioasylumseekers
  • Feb 23, 2014
  • 1 min read

ኢትዮጵያ በተደራጀ ምዝበራ እየደማች ነው፤ ይሔ ውጭ ውጭውን የሚታየው ህንጻ በአገሪቱ ላይ የተንሰራፋው ድህነት ግርዶሽ ነው” - ዶ/ር አክሎግ ቢራራ ዶ/ር አክሎግ ቢራራ የቀድሞ የዓለም ባንክ የኢኮኖሚ አማካሪና ተመራማሪ በህብር ሬዲዮ አራተኛ ዓመት በዓል ላይ በመገኘት ካቀረቡት ጥናታዊ ሪፖርት የተወሰደ የህብር ሬዲዮ 4ተኛ ዓመት በዓል ላይ ባለፈው ረቡዕ የካቲት 26 /2014 በቬጋስ በመገኘት ዶ/ር አክሎግ ቢራራ በልማት ስም ግርዶሽ የሚለውን ጥናታቸውን ለበዓሉ ተሳታፊዎች አቅርበዋል። ከበዓሉ ማግስት ለዶ/ር አክሎግ የተለያዩ መሰረታዊ ጥያቄዎችን ሕብር ራድዮ አቅርባ መልሰዋል። ይከታተሉት።


 
 
 

コメント


Recent Posts
Follow Us
  • Facebook Basic Square
  • Twitter Basic Square
  • Google+ Basic Square
  • w-facebook
  • Twitter Clean
bottom of page